ሓተታ2023-02-15T16:24:45+00:00

ሓተታ

ከሁለት ሳምንት በፊት ከአዲስ አበባ ወደ ቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል የተላከው 3 ሺህ ኩንታል እህል ለተፈናቃይ ዜጎች እስካሁን ለምን አልደረሰም?

January 12th, 2021|

ታህሳስ 17 ቀን 2013 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚሆን እርዳታ መላኩ ይታወሳል። ከመተከል ዞን ለተፈናቀሉ ዜጎች እንዲደርስ የተላከው 8.6 ሚሊዮን ብር ግምት ያለው 3 ሺህ ኩንታል እህል በአሶሳ ዞን ሆሞሻ ወረዳ በሚገኝ መጋዝን እንዲራገፍ መደረጉን ተከትሎ በማህበራዊ ሚዲያ ገጾች እና በአዲስ ማለዳ ጋዜጣ የቅሬታ ድምጾች ተሰምተው ነበር።

ከሁለት ሳምንት በፊት ከአዲስ አበባ ወደ ቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል የተላከው 3 ሺህ ኩንታል እህል ለተፈናቃይ ዜጎች እስካሁን ለምን አልደረሰም?

January 12th, 2021|

ታህሳስ 17 ቀን 2013 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚሆን እርዳታ መላኩ ይታወሳል። ከመተከል ዞን ለተፈናቀሉ ዜጎች እንዲደርስ የተላከው 8.6 ሚሊዮን ብር ግምት ያለው 3 ሺህ ኩንታል እህል በአሶሳ ዞን ሆሞሻ ወረዳ በሚገኝ መጋዝን እንዲራገፍ መደረጉን ተከትሎ በማህበራዊ ሚዲያ ገጾች እና በአዲስ ማለዳ ጋዜጣ የቅሬታ ድምጾች ተሰምተው ነበር።

ክጻረ እትደልዩዎ ሓበሬታ ወይ ርኢይቶ ኣሎ’ዶ?

    Go to Top